Ubuntu Times

Ubuntu Times

Share

Independent updates & evidence-driven analytical perspectives on Ethiopia &Africa.

26/07/2026

ዛሬ በአንድ ታክሲ ላይ ያየሁት ጽሑፍ የትራፊክ ቁጥጥር ሥርዓታችንን እውነተኛ ገጽታ በግልጽ ያሳያል፡-
«በትርፍ ስታገኝ 100 ብር፣ ስትገኝ ደግሞ 1,500 ብር።»

ይህ ሰፊ የቅጣት ልዩነት አሠራሩ አሽከርካሪዎችን ከማስተማር ይልቅ ገቢ ለመሰብሰብ የተዘረጋ ወጥመድ የተዘጋጀ ይመስላል። ይህንንም ባለፈው ሳምንት በራሴ ላይ በደረሰው ክስተት በተግባር አይቻለሁ።

በዱከም መንገድ፣ ዩኒሳ አካባቢ (አሮጌው ቃሊቲ ኬላ) ላይ፣ አግባብነት የሌለው የ30 ኪ.ሜ/ሰ. የፍጥነት ገደብ ታፔላ በድንገት ተተክሏል። ታፔላው ከርቀት ፈጽሞ የማይታይና እጅግ አነስተኛ ነው።

ይህንንም ተገን በማድረግ ከጠዋት ጀምሮ አሽከርካሪዎች ላይ የቅጣት ዘመቻ ሲካሄድ አርፏል። እኔም የተቀጣሁት 39 ኪ.ሜ/ሰ. በማሽከርከሬ ነው። ቅጣቱም 2100 ነበር።

ይህ መንገድ በተፈጥሮው ቢያንስ ከ40–50 ኪ.ሜ/ሰ. ማስተናገድ የሚችል ነው፤ እኔም ከዚህ ፍጥነት በላይ አሽከርክሬ የማላውቅ ቢሆንም፣ የዚህ ያልታወጀ «ግብር» ሰለባ ሆኛለሁ።

የፍጥነት መቆጣጠሪያዎች ለደህንነት እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን አምናለሁ። በከፍተኛ ፍጥነት የሚያሽከረክሩትም ሥርዓት ሊያዙ ይገባል። ነገር ግን የማይታይ ታፔላ በማስቀመጥ፣ ለመንገዱ የማይመጥን ዝቅተኛ የፍጥነት ገደብ በመውሰድ አሽከርካሪዎችን ማጥመድ አላማው ደህንነት አይደለም።

የመንገድ መሠረተ ልማት አሽከርካሪን የማጥመጃ መረብ መሆን የለበትም። አግባብነት ያላቸው አካላት ይህንን አሠራር ሊመረምሩትና ሊያስተካክሉት ይገባል።

19/07/2026
28/05/2026

: Holiness Beyond Exclusion: Why ’s shared legacy challenges exclusive religious decrees

The Orthodox Church’s designation of the -listed city of Axum as an exclusively Christian "Holy City" represents a troubling setback for regional coexistence, argues Abrar M. Fitwi. He notes that, as , Axum’s civilizational legacy belongs to all Tigrayans, irrespective of faith.

“If Axum is truly great, it should be great enough to hold both faith and fairness, both history and citizenship.”

Click the link in the comment section

Jesus, The Prophet and Messenger of Mercy 21/04/2026

What does it profit a nation to drape the Cross in the flag, yet lose the very soul of the Sermon on the Mount?

In the spring of 2026, a Pope stood on African soil and declared that the sacred had been dragged into filth. He was speaking of the "MAGA Jesus." We must speak of the real one. Read the details in the article below.

Jesus, The Prophet and Messenger of Mercy Rescuing the Legacy of Jesus from the Theology of MAGA Empire

18/04/2026

Closed.
Opened.
Closed.
Opened.
Closed again.
That is the Strait of Hormuz.

Trump is holding the world hostage, attempting to conceal his own failures through a war of choice he initiated against Iran.

08/04/2026

Congresswoman Rashida Tlaib demands activation of 25th amendment against Tr : After b0mb!ng a school and m..ss@cring young girls, the w@r cr!m!nal in the White House is threatening Gen..c!de. It's time to invoke the 25th Amendment. This maniac should be removed from office.

Press TV Highlights

Want your business to be the top-listed Beauty Salon in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address

Addis Ababa